Saturday, July 2, 2011

ዘማሪ እስጢፋኖስ ሳህሌ

ዘማሪ እስጢፋኖስ ሳህሌ ከአርሂቡ መጽሔት ጋር ስለ ተሃድሶ ምንነት እና በቤተ ክርስቲያን ላይ እየደረሰ ያለውን አደጋ አስመልክቶ ያደረገውን ቃለ ምልልስ እና ስለ እሱም አገልግሎት ከተጠርጣሪዎች (ተሃድሶ ናቸው) ከሚባሉት ግለሰቦች ጋር የነበረውን ቆይታ ምን እንደሚመስል እና ተሃድሶ ማለት ምን ማለት እንደሆነ በቃለ መጠይቁ ውስጥ ያገኙታል መልካም ንባባ (ምንጭ ደጀ ሰላም)

No comments:

Post a Comment